My heart said unto thee ልቤ አንተን አለ
የእግዚአብሔር ፍቅር “አንተ ፊቴን እሹት ባልህ ጊዜ፦ አቤቱ፥ ፊትህን እሻለሁ ልቤ አንተን አለ።” መዝ 27:8 በመምህር ጸጋ ልባችን አጥብቆ የሚሻው ምንድን ነው? ልባችን እጅግ የሚፈልገው ማንን ነው? ከልባችን አጥብቀን የምንፈልገው እግዚአብሔርን ካልሆነ አምላካችን እርሱ አይደለም፡፡ ብዙዎቻችን እግዚአብሔርን የምንፈልገው ልባችን በርሱ ፍቅር ተስቦና ተማርኮ የርሱን ፊት ለማየት ናፍቀን ሳይሆን አንድ የምንፈልገውን ነገር እንዲያደርግልን ነው፡፡ በዚህ ዓይነት …