The Love of God

The real problem of humanity and the solution of God

The real problem of humanity and the solution of God ትክክለኛው የሰው ችግርና የእግዚአብሔር መፍትሄ “ይህ ሕዝብ ወይም ነቢይ ወይም ካህን፦ የእግዚአብሔር ሸክም ምንድር ነው? ብሎ ቢጠይቅህ፥ አንተ፦ ሸክሙ እናንተ ናችሁ፥ እጥላችሁማለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፡ ትላቸዋለህ።” ትንቢተ ኤርምያስ 23፡33 ፡፡ በመምህር ጸጋ ዛሬ ከአንድ ሰው ጋር ላስተዋውቃችሁ መጥቻለሁ፡፡ ከማን ጋር አትሉም? ዛሬ የማስተዋውቃችሁ ከአንድ  በጭራሽ አይታችሁት …

The real problem of humanity and the solution of God Read More »

The powerful wave of the kingdom of God

የእግዚአብሔር መንግሥት ኃይልና የምህዋሩ ህግ “የእግዚአብሔር መንግሥት በኃይል ነው እንጂ በቃል አይደለምና።” 1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 4፥20 በመምህር ጸጋ የሉቃስ ወንጌል ምእራፍ 9 57 እነርሱም በመንገድ ሲሄዱ አንድ ሰው፦ ጌታ ሆይ፥ ወደ ምትሄድበት ሁሉ እከተልሃለሁ አለው። 58 ኢየሱስም፦ ለቀበሮዎች ጕድጓድ ለሰማይም ወፎች መሳፈሪያ አላቸው፥ ለሰው ልጅ ግን ራሱን የሚያስጠጋበት የለውም አለው። 59 ሌላውንም፦ ተከተለኝ አለው። …

The powerful wave of the kingdom of God Read More »

In Christ በክርስቶስ

ይህ ሚስጤር ታላቅ ነው፡፡ “ይህ ምሥጢር ታላቅ ነው፥ እኔ ግን ይህን ስለ ክርስቶስና ስለ ቤተ ክርስቲያን እላለሁ።” ኤፌ 5፡32 በመምህር ጸጋ ኤፌ 521 ለእያንዳንዳችሁ በክርስቶስ ፍርሃት የተገዛችሁ ሁኑ። 22 ሚስቶች ሆይ፥ ለጌታ እንደምትገዙ ለባሎቻችሁ ተገዙ፤ 23 ክርስቶስ ደግሞ የቤተ ክርስቲያን ራስ እንደ ሆነ እርሱም አካሉን የሚያድን እንደ ሆነ ባል የሚስት ራስ ነውና። 24 ዳሩ ግን …

In Christ በክርስቶስ Read More »

Jesus Christ the “Majority” One ብዙኃኑ አንድ

የእግዚአብሔር ፍቅር “ከእናንተ ኃጢአት የሌለበት አስቀድሞ በድንጋይ ይውገራት አላቸው።” ዮሐንስ 8:7 “ብዙኃኑ” አንድ ኢየሱስ ክርስቶስ Join us today Membrs log in ከዚህ በታች ያለውን የወንጌል ድምጽ እንዲሰሙ በታላቅ ፍቅር እንጋብዝዎታለን፡፡ https://youtu.be/i4Ms58x6TS8 በመምህር ጸጋ “ብዙኃኑ አንድ” የመለኮታዊው ቀመር እይታ፡፡ ዓለም በብዙኃኑ ድምጽ ወይም በኃያላኑ እጅ ትመራለች፡፡ በዓለም ቋሚ እውነት የሚባል የለም፡፡ ብዙኃኑ የተስማሙበት ሁሉ እውነት ነው …

Jesus Christ the “Majority” One ብዙኃኑ አንድ Read More »

My heart said unto thee ልቤ አንተን አለ

የእግዚአብሔር ፍቅር “አንተ ፊቴን እሹት ባልህ ጊዜ፦ አቤቱ፥ ፊትህን እሻለሁ ልቤ አንተን አለ።” መዝ 27:8 በመምህር ጸጋ ልባችን አጥብቆ የሚሻው ምንድን ነው? ልባችን እጅግ የሚፈልገው  ማንን ነው? ከልባችን አጥብቀን የምንፈልገው እግዚአብሔርን ካልሆነ አምላካችን እርሱ አይደለም፡፡ ብዙዎቻችን እግዚአብሔርን የምንፈልገው ልባችን  በርሱ ፍቅር ተስቦና ተማርኮ የርሱን ፊት ለማየት ናፍቀን ሳይሆን አንድ የምንፈልገውን ነገር እንዲያደርግልን ነው፡፡ በዚህ ዓይነት …

My heart said unto thee ልቤ አንተን አለ Read More »

They came to show Him the beauty of the Temple and then ..የተማረኩበትን ሊያሳዩት ሲመጡ ሊሆን ያለውን አሳያቸው፡፡

የኛን ከምናሳየው የርሱን ያሳየን “ኢየሱስም ከመቅደስ ወጥቶ ሄደ፥ ደቀ መዛሙርቱም የመቅደሱን ግንቦች ሊያሳዩት ቀረቡ።እርሱ ግን መልሶ፦ ይህን ሁሉ ታያላችሁን? እውነት እላችኋለሁ፥ ድንጋይ በድንጋይ ላይ ሳይፈርስ በዚህ አይቀርም አላቸው።” የማቴዎስ ወንጌል 24:1-2 በመምህር ጸጋ ደብረ ዘይት የኛን ውበት የምናሳይበት ሳይሆን የርሱን ውበት የምናይበት ከፍታ ውበትና ደም ግባት የሌለው ሆኖ ወደ ተዋበችው ከተማ የመጣው ጌታ፡፡ የዘለዓለም አምላክ …

They came to show Him the beauty of the Temple and then ..የተማረኩበትን ሊያሳዩት ሲመጡ ሊሆን ያለውን አሳያቸው፡፡ Read More »

It is of the Lord’s mercies that we are not consumed, because his compassions fail not. ያልጠፋነው ከእግዚአብሔር ምሕረት የተነሣ ነው፤ ርኅራኄው አያልቅምና።

የእግዚአብሔር ምሕረትና ርህራሄ “ያልጠፋነው ከእግዚአብሔር ምሕረት የተነሣ ነው፤ ርኅራኄው አያልቅምና።” ሰቆቃወ ኤርሚያስ 3፡22 በመምህር ጸጋ የእግዚአብሔርም መልአክ ኢየሩሳሌምን ያጠፋት ዘንድ እጁን በዘረጋ ጊዜ እግዚአብሔር ስለ ክፉው ነገር አዘነ፥ ሕዝቡንም የሚያጠፋውን መልአክ፦ እንግዲህ በቃህ እጅህን መልስ አለው። የእግዚአብሔርም መልአክ በኢያቡሳዊው በኦርና አውድማ አጠገብ ነበረ። 2 ሳሙ 24፥16  “እግዚአብሔር ሆይ በመልክህ ለፈጠርከው ልጅህን ኢየሱስ ክርስቶስን እስከ መስጠት …

It is of the Lord’s mercies that we are not consumed, because his compassions fail not. ያልጠፋነው ከእግዚአብሔር ምሕረት የተነሣ ነው፤ ርኅራኄው አያልቅምና። Read More »

The word of the Cross

የእግዚአብሔር ፍቅር “የመስቀሉ ቃል ለሚጠፉት ሞኝነት፥ ለእኛ ለምንድን ግን የእግዚአብሔር ኃይል ነውና።” 1. ቆሮ 1፡18   በመምህር ጸጋ መቼም አይሁድ ምልክትን ይለምናሉ የግሪክ ሰዎችም ጥበብን ይሻሉ፥ እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን፤ ይህም ለአይሁድ ማሰናከያ ለአሕዛብም ሞኝነት ነው፥ ለተጠሩት ግን፥ አይሁድ ቢሆኑ የግሪክ ሰዎችም ቢሆኑ፥ የእግዚአብሔር ኃይልና የእግዚአብሔር ጥበብ የሆነው ክርስቶስ ነው።  ከሰው ይልቅ የእግዚአብሔር ሞኝነት ይጠበባልና፥ …

The word of the Cross Read More »

Pay attention to what you hear

የእግዚአብሔር ፍቅር “አላቸውም፦ ምን እንድትሰሙ ተጠበቁ።” የማርቆስ ወንጌል 4፥24 በመምህር ጸጋ ያገኘውነው ሁሉ እንደማንበላ ያገኘነውን ሁሉ ልንሰማ አይገባም፡፡ ያገኘነው ሁሉ ከበላን እንደምንታመም የተነገረውን ሁሉ ከሰማን እንታመማለን፡፡ አሁን በሚልዮኖች የሚቆጠሩ ሰዎች የታመሙት ለሚበሉት የሚጠነቀቁትን ያህል ለሚሰሙት ስለማይጠነቀቁ፡፡  በተለይ በዚህ በማሕበራዊ መገናኛ ስትሰሟቸው ከምትውሉ ሰዎች ውስጥ ዘጠና ከመቶው መርዘኞች ናቸው፡፡ የእባብ መርዝ ከከንፈሮቻቸው በታች አለ፡፡ ከዚህ ለመዳን  …

Pay attention to what you hear Read More »

But We እኛ ግን

እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን፡፡ “መቼም አይሁድ ምልክትን ይለምናሉ የግሪክ ሰዎችም ጥበብን ይሻሉ፥እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን፤ ይህም ለአይሁድ ማሰናከያ ለአሕዛብም ሞኝነት ነው፥ለተጠሩት ግን፥ አይሁድ ቢሆኑ የግሪክ ሰዎችም ቢሆኑ፥ የእግዚአብሔር ኃይልና የእግዚአብሔር ጥበብ የሆነው ክርስቶስ ነው።” 1. ቆሮ 1፡22-24 በመምህር ጸጋ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን፡፡  እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን፡፡   …

But We እኛ ግን Read More »